ቅጽ ፩
ሠንጠረዥ ‹‹ሐ››
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
የአዲስ አበባ ድሬዳዋ አስተዳደር
የንግድ ሥራ ፈቃድ ለመጠየቅ የሚቀርብ ማመልከቻ
ማሳሰቢያ
፩. በዚህ ማመልከቻ የተሰጠው መግለጫና መረጃ ሀሰት ከተገኘበት በአዋጁ መሠረት አስተዳደራዊ እርምጃዎችንና ከሰባት እስከ አስር ዓመት የሚደርስ የእስራት ቅጣት ያስከትላል፡፡
፪. ይህ ቅጽ የንግድ ድርጅት ለሚተላለፍለት ሰው ማመልከቻ እና ለዓመታዊ የንግድ ሥራ ፈቃድ ዕድሣት ጥያቄ ያገለግላል፡፡
፫. ለንግድ ሥራ ፈቃዱ ሊሟሉ የሚገባቸውን መስፈርቶች እንደአግባቡ ከማመልከቻ ቅጹ ጋር በክፍያ ለማግኘት ይቻላል፡፡
፬. የማመልከቻውን ዝርዝሮች ለመሙላት በቅጹ ላይ የተሰጠው ቦታ በቂ ሆኖ ካልተገኘ የዝርዝሩን ተራ ቁጥር በመጥቀስ ሌላ ወረቀት መጠቀምና ከቅጹ ጋር ማያያዝ ይቻላል፡፡
፭. በእያንዳንዱ የማመልከቻው ቅጽ ገጽ እና በተጨማሪም በሚያያዙ ገጾች በስተግርጌ አመልካቹ መፈረም አለበት፡፡
የማመልከቻው ዝርዝሮች
፩. የአመልካቹ ስም ______________________
፪. ዜግነት _________________________
፫. ሕጋዊ አቋም ________________________
ግለሰብ ነጋዴ _____________________
ሌላ ________________ ዓይነቱ ይገለፅ ___________________
፬. የድርጅቱ አድራሻ፣
ክልል ____________________ ዞን _________________
ወረዳ ____________________ ከተማ _______________
ቀበሌ ____________________ የቤት ቁጥር _______________
የስልክ ቁ. _________________ የፖ.ሣ.ቁ. ___________________
ፋክስ _________________
፭. ካለ፣ የቅርንጫፍ አድራሻ፣
• በኢትዮጵያ ውስጥ ከሆነ
ክልል _____________________ ዞን _______________________
ወረዳ _____________________ ከተማ _____________________
ቀበሌ _____________________ የቤት ቁ. ___________________
የስልክ ቁ. __________________ የፖ.ሣ.ቁ. ___________________
ፋክስ _____________________
ከኢትዮጵያ ውጭ ከሆነ
________________________
_________________________
_________________________
፮. የንግድ ሥራ ፈቃድ ዘርፍ ____________________________
፯. የንግድ ሥራ መስክ ________________________________
፰. የድርጅቱ ጠቅላላ ካፒታል ___________________________
• የተፈረመ ካፒታል ______________
• የተከፈለ ካፒታል ______________
• የተፈቀደ ካፒታል ______________
• ሥራ ላይ ከዋለው ጠቅላላ ካፒታል ውስጥ፤
• የኢትዮጵያውያን ድርሻ ___________
• የውጭ ዜጎች ድርሻ ______________
የድርጅቱ ሥራ አስኪያጅ፤
ስም ______________ ዜግነት _______________
አድራሻ፣
ክልል ________ ዞን ______
ወረዳ ________ ከተማ _____
ቀበሌ ________ የቤት ቁ. _____
የስልክ ቁ. ________ የፖ.ሣ.ቁ. ______
ለተጠየቀው የ _________ የንግድ ሥራ ፈቃድ ሊሟሉ የሚገባቸውን መስፈርቶች መሠረት በማድረግ በአመልካቹ ከዚህ ማመልከቻ ጋር ተያይዞ የቀረቡ የማስረጃዎች ዓይነትና ማስረጃውን የሰጡት መሥሪያ ቤቶች ስም ዝርዝር፤
• _________________________
• _________________________
• _________________________
• _________________________
• _________________________
ማረጋገጫ
፩. በዚህ የማመልከቻ ቅጽ እና በአባሪነት ባያያዝኩት ተጨማሪ ______ ገጽ ውስጥ የሰጠሁት መግለጫ በሙሉ ትክክለኛ መሆኑን አረጋግጣለሁ፡፡
ሀ) የአመልካች ስም __________ ፊርማ _________
ለ) ___________ ቀን _________ ዓ.ም.
፪. ፈቃድ ሰጪው መሥሪያ ቤት ማመልከቻውን ስለመቀበሉ የሚሰጠው ማረጋገጫ (ለአመልካቹ ቀሪ በሚሆነው ቅጂም ላይ ይደረጋል)
ሀ) ማመልከቻው ገቢ የተደረገበት ቀን _______________
ለ) በአባሪነት የተያያዙት ተጨማሪ ገጸች ቁጥር ______________
ሐ) የተቀባዩ ሠራተኛ ስም ___________ ፊርማ ____________
ለመሥሪያ ቤቱ አገልግሎት ብቻ
የፈቃድ ኃላፊው መግለጫ
ሀ) የንግድ ሥራ ፈቃድ ጥያቄው ተቀባይነት
አላገኘም ___ አግኝቷል ____
ለ) ተቀባይነት ያላገኘ ከሆነ፤
ምክንያት ____________________
• ውሳኔው ለአመልካቹ የተገለፀበት ደብዳቤ፤
ቁጥር __________ ቀን __________
ሐ) ተቀባይነት ያገኘ ከሆነ
ውሳኔ የተሰጠበት ቀን _____________
የተመዘገበበት ቀን ______________
የንግድ ሥራ ፈቃድ ቁጥር _________________
መ) የፈቃድ ኃላፊ ስም ___________ ፊርማ __________
ቀን _____________
ያፀደቀው ኃላፊ ስም _________ ፊርማ ____________
ቀን ______________
ቅጽ – ፪
(ሠንጠረዥ ‹‹ሐ››)
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
የአዲስ አበባ/ድሬዳዋ አስተዳደር በኢንዱስትሪ፤ በሆቴል፤
በትምህርት ተቋም በጤና አገልግሎትና በግብርና ልማት
በተደረገ የማስፋፋት/የማሻሻል ሥራ ምርት ለማምረት
ወይም አገልግሎት ለመስጠት የሚቀርብ ማመልከቻ
ማሳሰቢያ
፩. በዚህ ማመልከቻ የተሰጠው መግለጫና መረጃ ሐሰት ከተገኘበት በአዋጁ መሠረት አስተዳደራዊ እርጃዎችንና ከሰባት እስከ አስር ዓመት የሚደርስ የእስራት ቅጣት ያስከትላል፡፡
፪. ለንግድ ሥራ ፈቃድ ሊሟሉ የሚገባቸውን መስፈርቶች እንደአግባቡ ከማመልከቻ ቅጹ ጋር በክፍያ ለማግኘት ይቻላል፡፡
፫. የማመልከቻውን ዝርዝሮች ለመሙላት በቅጹ ላይ የተሰጠው ቦታ በቂ ሆኖ ካልተገኘ የዝርዝሩን ተራ ቁጥር በመጥቀስ ሌላ ወረቀት መጠቀምና ከቅጹ ጋር ማያያዝ ይቻላል፡፡
፬. ከእያንዳንዱ የማመልከቻው ቅጽ ገጽ እና በተጨማሪም በሚያያዙ ገጾች በስተግርጌ አመልካቹ መፈረም አለበት፡፡
የማመልከቻው ዝርዝሮች
፩. የአመልካቹ ስም _____________
፪. ዜግነት ______________
፫. ሕጋዊ አቋም፣
ግለሰብ____ ነጋዴ ____
ሌላ ___ ዓይነቱ ይገለፅ __________
፬. የድርጅቱ አድራሻ፣
ክልል _________ ዞን ______________
ወረዳ ____________ ከተማ __________
ቀበሌ ____________ የቤት ቁጥር ________
የስልክ ቁጥር _________ የፖ.ሣ.ቁ __________
ፋክስ ____________
፭. የተቋቋመው የንግድ ሥራ መስክ _______________
፮. የማስፋፋቱ/የማሻሻሉ ዓላማ፣ (ለውጡ በዓይነትና በመጠን ይገለፅ)
አዲስ ምርት ለማምረት ___
አዲስ አገልግሎት ለመስጠት ____
ነባሩን ለማሳደግ ___
ሌላ ___
፯. ተጨማሪ የማምረቻ ወይም አገልግሎት መስጫ ቦታ፣
• የቦታ ስፋት ___________
• የቤት/የሕንፃ ወለል ስፋት __________
፰. ተጨማሪ የሰው ኃይል፣
• ወንድ _______
• ሴት _______
፱. ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል ያስፈለገው ተጨማሪ ካፒታል
፲. ለተጠየቀው የ _______ ማስፋፋት/ማሻሻል ፈቃድ መሟላት የሚገባቸውን መስፈርቶች መሠረት በማድረግ በአመልካቹ ከዚህ ማመልከቻ ጋር ተያይዘው የቀረቡ የማስረጃዎች ዓይነትና ማስረጃውን የሰጡት መሥሪያ ቤቶች ስም ዝርዝር፣
• _______________________
• _______________________
• _______________________
• _______________________
• _______________________
• _______________________
ማረጋገጫ፣
፩. በዚህ ማመልከቻ ቅጽ እና በአባሪነት ባያያዝኩት ተጨማሪ _____ ገጽ ውስጥ የሰጠሁት መግለጫ በሙሉ ትክክለኛ መሆኑን አረጋግጣለሁ፡፡
ሀ) የአመልካች ስም _________ ፊርማ _______
ለ) ______ ቀን _______ ዓ.ም. ________
፪. ፈቃድ ሰጪው መሥሪያ ቤት ማመልከቻውን ስለመቀበሉ የሚሰጠው ማረጋገጫ (ለአመልካቹ ቀሪ በሚሆነው ቅጂም ላይ ይደረጋል)
ሀ) ማመልከቻው ገቢ የተደረገበት ቀን ____________
ለ) በአባሪነት የተያያዙ ተጨማሪ ገጾች ቁጥር _____________-
ሐ) የተቀባይ ሠራተኛ ስም _________ ፊርማ ________
ለመሥሪያ ቤቱ አገልግሎት ብቻ
፩. የፈቃድ ኃላፊው መግለጫ
ሀ) የማምረት/አገልግሎት የመስጠት ጥያቄው ተቀባይነት
• አግኝቷል ____ • አላገኘም ____
ለ) ተቀባይነት ያላገኘ ከሆነ፣
• ምክንያት ___________________
• ውሳኔው ለአመልካቹ የተገለፀበት ደብዳቤ
ቁጥር ___________ ቀን _____________
ሐ) ተቀባይነት ያገኘ ከሆነ፣
• ውሳኔ የተሰጠበት ቀን ________________
• የተመዘገበበት ቀን __________________
• የተፈቀደበት ደብዳቤ ቁጥር ______________
መ) የፈቃድ ኃላፊው ስም _____________ ፊርማ ___________
ቀን __________________
፪. ያፀደቀው ኃላፊ ስም _____________ ፊርማ ____________
ቀን ___________________
ቅጽ ፫
ሠንጠረዥ ‹‹ሐ››
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
የአዲስ አበባ/ድሬዳዋ አስተዳደር
በኢንዱስትሪ፣ በሆቴል፣ በትምህርት ተቋም፣ በጤና አገልግሎትና
በግብርና ልማት መስክ አዲስ የንግድ ሥራ ለማቋቋም
ወይም የተቋቋመውን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል
ጊዜያዊ ፈቃድ መጠየቂያ
ማሳሰቢያ፣
፩. በዚህ ማመልከቻ የተሰጠው መግለጫና መረጃ ሀሰት ከተገኘበት በአዋጁ መሠረት አስተዳደራዊ እርምጃዎችንና ከሰባት እስከ አሥር ዓመት የሚደርስ የእስራት ቅጣት ያስከትላል፡፡
፪. ለጊዜያዊ ፈቃድ ሊሟሉ የሚገባቸው በደንቡ እና እንደአግባቡ ከማመልከቻ ቅጹ ጋር በክፍያ ለማግኘት ይቻላል፡፡
፫. የማመልከቻውን ዝርዝሮች ለመሙላት በቅጹ ላይ የተሰጠው ቦታ በቂ ሆኖ ካልተገኘ የዝርዝሩን ተራ ቁጥር በመጥቀስ ሌላ ወረቀት መጠቀምና ከቅጹ ጋር ማያያዝ ይቻላል፡፡
፬. ከእያንዳንዱ የማመልከቻው ቅጽ ገጽ እና በተጨማሪም በሚያያዙ ገጾች በስተግርጌ አመልካቹ መፈረም አለበት፡፡
የማመልከቻው ዝርዝሮች፤
፩. የአመልካች ስም __________________
፪. ዜግነት _____________________
፫. ሕጋዊ አቋም __________________
• ግለሰብ ________ ነጋዴ ________
• ሌላ __________ • ዓይነቱ ይገለፅ _________
፬. የአመልካቹ አድራሻ፣
ክልል ___________ ዞን ___________
ወረዳ __________ ከተማ ___________
ቀበሌ __________ የቤት ቁጥር __________
ስልክ ቁጥር ____________ የፖ.ሣ.ቁ. __________
ፋክስ _______________
፭. የውጭ አገር ዜጋ ከሆነ የመኖሪያ ፈቃድ ቁጥር
• የታደሰበት ዓመት _________ የፓስፖርት ቁጥር __________
• የተሰጠበት ዓመት _____________
፮. የንግድ ሥራውን ለማቋቋም የታቀደበት ቦታ __________
፯. የሚያመርተው ምርት/የሚሰጠው አገልግሎት ዓይነት ____________
፰. በሥራ ላይ ለማዋል የታቀደ ካፒታል መጠን ________________
፱. ለተጠየቀው የ _________ ጊዜያዊ ፈቃድ መሟላት የሚገባቸውን መስፈርቶች መሠረት በማድረግ በአመልካቹ ከዚህ ማመልከቻ ጋር ተያይዘው የቀረቡ የማስረጃዎች ዓይነትና ማስረጃውን የሰጡት መሥሪያ ቤቶች ስም ዝርዝር፣
• ___________________________________
• ___________________________________
• ___________________________________
• ___________________________________
• ___________________________________
ማረጋገጫ
፩. በዚህ ማመልከቻ ቅጽ እና በአባሪነት በተያያዙት ተጨማሪ _________ ገጽ ውስጥ የሰጠሁት መግለጫ በሙሉ ትክክለኛ መሆኑን አረጋግጣለሁ፡፡
ሀ) የአመልካች ስም ___________ ፊርማ ___________
ለ) ቀን _____________ ዓ.ም. ___________
፪. ፈቃድ ሰጪው መሥሪያ ቤት ማመልከቻውን ስለመቀበሉ የሚሰጠው ማረጋገጫ (ለአመልካቹ ቀሪ በሚሆነው ቅጂም ላይ ይደረጋል፡፡)
ሀ) ማመልከቻው ገቢ የተደረገበት ቀን ____________
ለ) በአባሪነት የተያያዙት ተጨማሪ ገጾች ቁጥር ___________
ሐ) የተቀባዩ ሠራተኛ ስም ___________ ፊርማ ___________
ለመሥሪያ ቤቱ አገልግሎት ብቻ
፩. የፈቃድ ኃላፊው መግለጫ፣
ሀ) የጊዜያዊ ፈቃድ ጥያቄው ተቀባይነት • አግኝቷል ___________ • አላገኘም
ለ) ተቀባይነት ያላገኘ ከሆነ፣
• ምክንያቱ _______________
• ውሳኔው ለአመልካቹ የተገለፀበት ደብዳቤ
ቁጥር ___________ ቀን ____________
ሐ) ተቀባይነት ያገኘ ከሆነ፣
• ውሳኔ የተሰጠበት ቀን ________________
• የተመዘገበበት ቀን _________________
• የጊዜያዊ ፈቃዱ ቁጥር _________________
መ) የፈቃድ ኃላፊ ስም __________ ፊርማ _____________
ቀን __________________
፪. ያፀደቀው ኃላፊው ስም ______________ ፊርማ _____________
ቀን _________________
ቅጽ ፬
ሠንጠረዥ ‹‹ሐ››
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
የአዲስ አበባ/ድሬዳዋ አስተዳደር
የመዝገብ ቁጥር ________________
የንግድ ሥራ ፈቃድ ቁጥር __________________
ፈቃድ የተሰጠበት ቀን ________________
የ ____________ ንግድ ሥራ ፈቃድ
፩. የባለፈቃዱ ስም _____________
፪. ዜግነት ________________
፫. የንግድ ስም /ካለ/ _____________
፬. የድርጅቱ አድራሻ፡-
ክልል ___________
ዞን ___________ ወረዳ __________
ከተማ ___________ ቀበሌ __________
የቤት ቁጥር __________ ፖ.ሣ.ቁ. __________
ስልክ ____________
፭. የንግድ ሥራ መስክ ____________
፮. ካፒታል _______________
የኃላፊው ስም _______________
ፊርማ _______________
ማኅተም
ለ _____ ታድሷል ፊርማ ______ ማህተም |
ለ _____ ታድሷል ፊርማ ______ ማህተም |
ለ _____ ታድሷል ፊርማ ______ ማህተም |
ለ _____ ታድሷል ፊርማ ______ ማህተም |
ማሳሰቢያ፣ ይህ ፈቃድ በሕጉ መሠረት በየበጀት ዓመቱ መታደስ አለበት፡፡
ቅጽ ፭
ሠንጠረዥ ‹‹ሐ››
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
የአዲስ አበባ ድሬዳዋ አስተዳደር
የመዝገብ ቁጥር __________
የጊዜያዊ ፈቃድ ቁጥር _________
የተሰጠበት ቀን ____________
ጊዜያዊ የንግድ ሥራ ፈቃድ
፩. የባለፈቃዱ ስም __________
አድራሻ፡- ከተማ _______ ወረዳ ________
ቀበሌ _______ የቤት ቁጥር _________
ስልክ _______ ፖ.ሣ.ቁ. ___________
፪. የንግድ ሥራው ዘርፍ _________
፫. የንግድ ሥራው መስክ _________
፬. የሚቋቋምበት ቦታ፣
አድራሻ፣
ከተማ __________ ወረዳ _________
ቀበሌ ___________ የቤት ቁጥር _________
ስልክ ____________ ፖ.ሣ.ቁ. __________
ፋክስ ___________
፭. የተሰጠበት ዓላማ፤ ፈቃዱ የተሰጠው የንግድ ሥራ ግንባታ ለማካሄድና ለማጠናቀቅ ሲሆን በዚህ ፈቃድ ለገበያ የሚሆን ምርተ ማምረትና አገልግሎት መስጠት የተከለከለ ነው፡፡
የኃላፊው ስም __________________
ፊርማ _________________
ማሳሰቢያ፤ ግንባታው ተጠናቆ ምርት ማምረት ወይም አገልግሎት መስጠት በሚያስችል ሁኔታ ሲደርስ ቋሚ የንግድ ሥራ ፈቃድ ማውጣት ያስፈልጋል፡፡-